Christian አገልጋዮቻችን

Christian አገልጋዮቻችን “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
ዮሐንስ 3፥1

30/06/2025

ዘማሪት አስቴር አበበ
ባየው ባየው አይለወጥም ፍቅሩ

30/06/2025
408 ሺህ 410 ብር የባንክ እዳዋን በመክፈል ባሏ የሞተባትን የ3 ልጆች እናት ነፃ ያወጡ አባት ያዕቆብ ዮዶሩ 🙏🙏🙏❤️❤️❤️የሚገርም ተግባር....አባት ያዕቆብ ዮዶሩ በሲዳማ ክልል ዳዬ ከ...
10/06/2025

408 ሺህ 410 ብር የባንክ እዳዋን በመክፈል ባሏ የሞተባትን የ3 ልጆች እናት ነፃ ያወጡ አባት ያዕቆብ ዮዶሩ

🙏🙏🙏❤️❤️❤️

የሚገርም ተግባር....

አባት ያዕቆብ ዮዶሩ በሲዳማ ክልል ዳዬ ከተማ ለምትኖር ባለ ዕዳ እናት ባንክ ገብተው 408 ሺህ 410 ብር ከ55 ሳንቲም በመክፈል ከዕዳ ነፃ አወጧት።

የሦስት ልጆች እናት የሆነችው ይህች ሴት ባሏ በሞት ከተለየቻት በኋላ ልጆቿን በብቸኝነት እያሳደገች ነበር። የምትኖርበት ቤትም በባንክ ብድር ምክንያት ሊወረስባት እንደነበር ታውቋል።

ለጉባኤ ስታስረዳ፣ የሐይማኖት አባት የሆኑት ያዕቆብ ዮዶሩ ልባቸው በመነካቱ ለችግሯ መፍትሄ ለመስጠት ወሰኑ።

በዚህም ወዲያው በአዋሽ ባንክ በአካል በመቅረብ፣ በእናቲቱ ላይ የተመዘገበውን
የ408 ሺህ 410 ብር ከ55 ሳንቲም ዕዳ ሙሉ በሙሉ ከፍለዋል።

በባንክ ተይዞ የነበረው የቤቱ ካርታ (ፕላን) ለእናቲቱ ስጦት፤ በዚህም ቤቷ ከመወረስ የዳነ ሲሆን እናቲቱም ከጭንቀት ነፃ ወጥታለች።

ይህ የአባት ያዕቆብ ዮዶሩ ተግባር፣ እጅግ መልካም ተግባር ነው እያሉ ብዝዎች እየተቀባበሉት ይገኛል::

Via ማለዳ

እኚህ አባት ምስጋናና ክብር አይገባቸውም ትላላችሁ?

🙏🙏🙏

🌴🌴🌴

   😭🥺ሁላችንም የ500 ብር ቻሌንጅ በመቀላቀል ቤተክርስቲያንን እንታደግ።የቤተክርስቲያኒቱ የሂሳብ ቁጥር ርሆቦት የህይወት መንገድ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን ንግድ ባንክ ፥ 1000685337...
28/05/2025


😭🥺
ሁላችንም የ500 ብር ቻሌንጅ በመቀላቀል ቤተክርስቲያንን እንታደግ።

የቤተክርስቲያኒቱ የሂሳብ ቁጥር
ርሆቦት የህይወት መንገድ አለም አቀፍ ቤተክርስቲያን

ንግድ ባንክ ፥ 1000685337391
አቢሲንያ ባንክ ፥ 220 466 655
ብርሃን ባንክ ፥ 1600420110376
አዋሽ ባንክ ፥013521542623700
ኦሮምያ ህብረት ስራ ባንክ ፥ 1008100180768

ቴሌ ብር ፥ 0975836154
ነገ ምሽት ለዚህች ቤተክርስቲያን በክርስቲያን ቲዩብ የፌስቡክና የዩቲዩብ ቻናል የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም እናደርጋለን !

አዲሱ የካቶሊክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ ጋብቻ በወንድ እና በሴት መካከል  ብቻ መሆኑን ተናገሩ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ አሥራ አራተኛ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ዋና አስተምህሮትን አር...
18/05/2025

አዲሱ የካቶሊክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ 14ኛ ጋብቻ በወንድ እና በሴት መካከል ብቻ መሆኑን ተናገሩ

ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ሊዮ አሥራ አራተኛ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ዋና አስተምህሮትን አርብ እለት አሳውቀዋል

ቤተሰብ የሚመሰረተው “በአንድ ወንድና በአንዲት ሴት መካከል ባለው የተረጋጋ አንድነት” ላይ መሆኑን ጳጳሱ አሳውቀዋል

ኪዲ ካሳ ሁለተኛ ሴት ልጇን በሰላም ተገላግላለች፣ እግዚአብሔር ይመስገን፣ እንኳን ደስ አላችሁ
26/04/2025

ኪዲ ካሳ ሁለተኛ ሴት ልጇን በሰላም ተገላግላለች፣ እግዚአብሔር ይመስገን፣ እንኳን ደስ አላችሁ

22/04/2025
በአሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የካቢኔ ስብሰባ ጌታ ኢየሱስን በማክበር በፀሎት ተጀምሯል። ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራንፕ ስልጣን ከያዙ 100ኛ ቀናቸው ዛሬ የካቢኔ ስብሰባ የተካሄደ ሲሆን ስብሰባ...
28/02/2025

በአሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የካቢኔ ስብሰባ ጌታ ኢየሱስን በማክበር በፀሎት ተጀምሯል።

ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራንፕ ስልጣን ከያዙ 100ኛ ቀናቸው ዛሬ የካቢኔ ስብሰባ የተካሄደ ሲሆን ስብሰባውም እንዲህ በማለት በፀሎት ተጀምሯል

"አባት ሆይ መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላኩ የሆነ ህዝብ ምስጉን ነው እንደሚል አባት ሆይ እናከብርሃለን የአሜሪካን የፈረሰውን የእምነት ቅጥር እንድናድስ እድል ስለሰጠኸን እና ለአሜሪካ በረከት እንድሆን ስላደረከን እናመሰግናለን።በዛሬ ስብሰባችን በንግግራችን አንተ እንድትከበር እንፀልያለን በጌታ በኢየሱስ ስም" አሜን።

ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራንፕ ጆሯቸውን በጥይት ተመተው ከግድያ ሙከራ እግዚአብሔር ካስመለጣቸው በኋላ ፍፁም የህይወት ለውጥ አሳይተዋል።

"ማናችንም ብንሆን የዚህ ምድር ቆይታችን መቼ እንደሚያበቃ አናውቅም " ፕሬዜዳንት ትራንፕ የተናገሩ ሲሆን

በተደጋጋሚ ያቺን ቀን ከሞት ያተረፈኝ እግዚአብሔር ብቻ ነው እግዚአብሔር ጠብቆኛል ትራንፕ ብሏል።

ከግድያ ሙከራው በኋላ የሆነ ነገር ከውስጤ የተለወጠ ይመስለኛል ይበልጥ ኃይለኛ ብርቱ የሆንኩ ይሰማኛል በእርግጥ ከዚህ በፊትም በእግዚአብሔር አምናለሁ ግን ይበልጥ ልቤ ፀና ብቻ የሆነ ነገር ብርታት ይሰማኛል" በማለት ፕሬዜዳንት ትራፕ ተናግረዋል።

ምንጭ ክርስትያን ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ

 #አሁን በመቄዶኒያ በመደወል ካለን እያካፈልን ፍቅራችንን እንግለጽ።
18/02/2025

#አሁን በመቄዶኒያ በመደወል ካለን እያካፈልን ፍቅራችንን እንግለጽ።

የታዋቂው የፊልም አክተር ዴንዝል ዋሽንግተን ጌታን እንደግል አዳኝ አምኖ ተቀብሎ ተጠምቋል።ጊዜው የወንጌል ነው
24/12/2024

የታዋቂው የፊልም አክተር ዴንዝል ዋሽንግተን ጌታን እንደግል አዳኝ አምኖ ተቀብሎ ተጠምቋል።
ጊዜው የወንጌል ነው

Address

Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Christian አገልጋዮቻችን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share