03/07/2026
🎓 ለክረምት የፋሽን ስልጠናችን ምዝገባ በመካሄድ ላይ ነው!
✨ በአንድ ክፍል 5 ተማሪዎች ብቻ!
ለምን? ምክንያቱም እያንዳንዱ ተማሪ የሚገባውን ትኩረት እና በቂ የተግባር ልምምድ እንዲያገኝ ስለምንፈልግ።
ኮርሶቻችን በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በሚሰጡ ትምህርቶች ላይ የተመሰረቱ ሲሆን፣ ልምድ ባላቸው መምህራን ይሰጣሉ።
📍 ቤቴል፣ ከኢትዮጵያ ፖስታ ቤት አጠገብ
💻 በአካል እና በኦንላይን
📞 0982 212 236
✨ ቦታዎች ውስን ናቸው። ዛሬውኑ ይመዝገቡ!